Тёмный

DW Amharic የሰኔ 22 ቀን 2016 የዓለም ዜና 

DW Amharic
Подписаться 7 тыс.
Просмотров 2,6 тыс.
50% 1

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የፋኖ ታጣቂዎች የሚያደርጉትን “የርስ በርስ ጦርነት” አቁመው ድርድር እንዲጀምሩ በአማራ ክልል የተቋቋመ የሰላም ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። “የርስ በርስ ጦርነቱን በድርድር ለመፍታት ፈቃደኛ ነኝ” ያለው የኢትዮጵያ መንግሥት “ብዙ አደረጃጀት እና መሪ” አላቸው ያላቸው የፋኖ ታጣቂዎች “ለመደራደር አንድ መሆን አለባቸው” በማለቱ ምክር ቤቱ መቋቋሙን ተገልጿል። • የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የሱዳን “ሰው ሰራሽ ረሐብ” ከተፈራው የከፋ ሊሆን እንደሚችል አስጠነቀቁ። በኬንያ ተቃውሞ ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውን ሒውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ።

Опубликовано:

 

28 июн 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 2   
Далее
🎙️ПЕСНИ ВЖИВУЮ от КВАШЕНОЙ💖
3:23:13
КВН 2024 Высшая лига Четвертая 1/4
1:52:57
ከምሽቱ 3:00 ሠዐት የአማርኛ ዜና
55:29