Тёмный
No video :(

MK TV || የአብርሃም እንግዳ || ምእመናን በትክክል አሥራት በኩራታቸውን ቢሰጡ ጥላ ተዘቅዝቆ አይለመንም ነበር 

Mahibere Kidusan
Подписаться 475 тыс.
Просмотров 2 тыс.
50% 1

Subscribe and share www.youtube.co....
www.youtube.co....
#MKTV #MahibereKidusan #EOTCMK
/ eotcmkidusan

Опубликовано:

 

5 сен 2024

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 14   
@wudituhaile3822
@wudituhaile3822 Месяц назад
ለእርሶ ጸጋዋትን የገለጠ አምላክ ለእኛ ጸጋችንን እንዲገልጥልን ይጸልዩልን፣ አባታችን ረጅም ዕድሜ ይስጥልን
@user-rc9ht7nh5d
@user-rc9ht7nh5d Месяц назад
❤❤❤❤❤❤❤❤አባታችን ቡራኬዎት ይደርብን❤❤❤❤❤❤
@EhetagegnKebede-dx8ef
@EhetagegnKebede-dx8ef Месяц назад
የኔ አባት በረከትዎ ይደርብን ጋዜጠኛዎ እህታችን እኛን ለማስተማር ዝቅ ብላ የአብረሐም እንግዶች የሆኑትን ሁሉ ትኸትናን ከማርያም ፊቅርን ከክርስቶስ ለብሳ በጣም እየመራችን ነው። ስለዝህ በጣም ነው የምንወድሽ እህቴ አባታችን በደብ ይመርቋት🙏🙏🙏🙏 አስራትን በኩራታችንን በተመለከተ ስላስተማሩን በጣም እናመሠግናለን። አመፀኛው አለም የሚለውን መፃኋፍ አዝህ ይደርስልናል ብየ ተስፋ አደርጋለሁ የሰማነውን በልቦናችን ምስጥር ይግለፅልን አሜን🙏🙏🙏
@meskeremnisrane5515
@meskeremnisrane5515 Месяц назад
በረከቶት ይደርብን አባታችን ይበርቱልን
@AddisLissanu
@AddisLissanu Месяц назад
አባታችን እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን አባቴ
@Tewahedo16
@Tewahedo16 Месяц назад
ከአክብሮት ጋር የእኔ ምልከታ ግን ከእርሶ ተቃራኒ ነው። ችግር በተነሳ ቁጥር ደረታቸውን ለጥይት ለመስጠት የማይሳሱ ምዕመናን በአስራት በበኩራት መውቀስ ትክክል አይመስለኝም። ይልቁንም የቤ/ክ አባቶች በሚገባ ቢያስተምሩና ምሳሌያዊ ኦርቶዶክሳዊ ሕይወት ቢኖራቸው አስራት መስጠት ላይ አይሰንፉም ነበር። ሁሉም እንደዛ ነው ባይባልም በሚሊየን የሚያወጣ መኪና ካህናት ሲያሽከረክሩ እያየ ለእነርሱ አስራት በኩራት ማውጣት ችላ ቢል የሚደንቅ አይደለም። ስለዚህ ምዕመናን አስራት እንዲያወጡ አስተምሩ ከአስተዳደራዊ ውጭ የቀረውን ለድሆች ስጡ። ያኔ ምዕመናን እጥፍ ይሰጣሉ።
@user-ob3pi9iv4y
@user-ob3pi9iv4y Месяц назад
እረዥም ጤና እድሜ ይስጥልን
@EnchalewAlehegn-oc8cr
@EnchalewAlehegn-oc8cr Месяц назад
በጳጳሳት በኩል ያለው የስልጣን ጥማት ነው ቤተክርስቲያንን እየፈተናት እንጅ ምዕመናን በዚህ ኑሮ ከጣራ በላይ በወጣበት ዘመን የሚችሉትን እያደረጉ ነው።
@enuase3387
@enuase3387 Месяц назад
Berketiwo yedrsen lehulachinm LIBi Yesten
@workugebre3602
@workugebre3602 Месяц назад
አስራታችንን በስርዓቱ ሰጥተን፤ ቤተክርስቲያንን የሸፈኑብን ሱቆች ፍርስርስ ብለው፡ አላፊ አግዳሚው በግላጭ ቢያያት፤ እኛም ብንሳለማት ምኞቴ ነው። በተለይ አዲስ አበባ ላይ። ወደ ቤተክርስቲያን ዞር ብዬ ልሳለም ስል፤ የሚታየኝ፡ የቡቲክ አሻንጉሊት ነው። 😢
@Japy-dj6uq
@Japy-dj6uq Месяц назад
❤🙏🙏🙏⛪
@Askutezu1977
@Askutezu1977 Месяц назад
የሚሰጠውን አስራት በትክክል ብታስዳድሩ ና ገቢ በጨመረ ቁጥር ደሞዛችሁን ብቻ በማሳደግ ቤተክርስቲያንን ማቆርቅዝን ብትተው እንኳን ቤተክርስቲያን ልትለምን ልማናን ትታደግ ነበር።
@zinachurch5697
@zinachurch5697 12 дней назад
Abatachin berketweti yidiresen be edime btena yitebikilen
@Japy-dj6uq
@Japy-dj6uq Месяц назад
♥️🙏🙏🙏⛪
Далее
MK TV || US Youth's service in their parish
25:41
Просмотров 4,1 тыс.
when you have plan B 😂
00:11
Просмотров 7 млн