Тёмный

ኢየሱስ ይማልዳል ብለው የሳቱበት ጥቅስ || ሮሜ 8 ፥ 34 || መምህር ፕ/ሮ ዘበነ ለማ 

Memeher Dr Zebene Lemma
Подписаться 452 тыс.
Просмотров 303 тыс.
50% 1

ኢየሱስ ይማልዳል ብለው የሳቱበት ጥቅስ || ሮሜ 8 ፥ 34 || መምህር ፕ/ሮ ዘበነ ለማ
June 2022

Опубликовано:

 

8 июн 2022

Поделиться:

Ссылка:

Скачать:

Готовим ссылку...

Добавить в:

Мой плейлист
Посмотреть позже
Комментарии : 2,5 тыс.   
@teshalewape8331
@teshalewape8331 5 месяцев назад
ለማምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
@ruheconsultancyplc8178
@ruheconsultancyplc8178 2 года назад
ለውድ መምህር ፕ/ሮ ዘበነ፣ ከሁሉ አስቀድሜ በዚህ አጭር ነገር ግን በጣም ቁልፍ መንፈሳዊ አስተምህሮ ላይ የሰጡትን መልዕክት በጥሞና ከተከታተልሁ በኋላ ያለኝን አስተያየት በታላቅ ትህትና ላቀርብልዎ የግድ አስፈላጊ ሆኖ ተሰማኝ። በስነመለኮት ትምህርትዎ፣በልምድዎና በማናቸውም የእውቀት ሚዛን እኔ ከእርስዎ በእጅጉ የማንስ ነኝ። ሆኖም የእግዘብሔርን ቃል በቅን ልቦና እየተቀበልሁና እያመንሁ በአምላካችንና በመድኀኒታችን ጌታ ኢየሱስ የቤዛነት ስራ በማመን የዘላለም ህይወትን መቀበሌን የማምን፣ ዕለት ዕለትም መዳኔን ለመፈፀም በጌታ ምህረት የምተጋ በዕድሜዬ ምናልባት ከዕርስዎ ጋር የምቀራረብ አማኝ ክርስቲያን በመሆኔ በመልዕክትዎ ላይ መጠነኛ አስተያየት ለመስጠት የሚያስችል መረዳት አለኝ ብዬ በማሰቤ እነሆ ከዚህ በታች ልኬልዎታለሁ። በዕምነት የደከሙትንና የሳቱትን ለማቅናት ያለዎትን ቀናዒነት ከመልዕክትዎ ብቻ ሳይሆን ከፊትዎ ገፅና ከንግግርዎ ተገንዝቤያለሁ፣ ለዚህም አክብሮት አለኝ! ነገር ግን በሰጡት ትምህርት ላይ የመነቅፍብዎ ነገር አለኝ፣ በትዕግስት ይመለከቱልኛል ብዬ ከዚህ እንደሚከተለው ባጫጭሩ ለማስቀመጥ ሞክሬያለሁ። 1. ይህ ርዕስ ሠፊና በፅሞና መታየት ያለበት ነው። መላውን የመፅሐፍ ቅዱስ አውደ ተርጉም ባገናዘበ መንገድ መታየትም ይጠይቃል። ከዚህ አንፃር 'ኢየሱስ ያማልዳል' የሚለውን ቃል ከሮሜ 8:34 ብቻ ጋር አዛምዶ ለማቅረብ መሞከር ትክክል አይሆንም። ይልቁንም ከብሉይም ሆነ ከሐዲስ ሊጠቀሱ የሚችሉ አያሌ ክፍሎች አሉ። ለአብነት ገና እግዚአብሔር ወልድ(ክርስቶስ) የኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ ለብሶ ወደምድር ከመምጣቱ 700 አመታት በፊት በተነገረው የነብዩ ኢሳያስ ትንቢት በምዕራፍ 53 ቁጥር 12 ላይ በግልፅ እናየዋለን። በሐዲስም ላይ በርካታ ክፍሎች አሉ። ለምሳሌ የዕብራውያን መላው መፅሐፍ ስለክርስቶስ ዘላለማዊ ክህነት የሚገልፅ ሆኖ እናየዋለን። በምዕራፍ 7:25 ላይም በግልፅ እንደሚያስረዳው "ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።" ይላል። እዚህ ላይ 'እርሱ እግዚአብሔር ሆኖ እንዴት አማላጅ ይሆናል?' የሚል ጥያቄ በሰው አእምሮ ውስጥ ሊነሳ ይችላል። ሆኖም እንዲህ ያለው ጥያቄ መልስ ሊሰጠው የሚገባው በክርስቶስ ተሥግዎ ላይ በተመሳሳይ የሰው አእምሮ 'እግዚአብሔር አምላክ ሆኖ እዴት ሰው ይሆናል?' በሚል ለሚያነሳው ጥያቄ መልስ በሚሰጥበት የቅዱስ ሥላሴ የመገለጥ አስተምህሮ ላይ መሰረት ተደርጎ መሆን አለበት እንጂ የእግዚአብሔር ቃልን እኛ እንዲልልን ወደምንፈልገው ሃሳብ ለጥጠን ለመውሰድ በመታገል መሆን አይገባውም ብዬ አምናለሁ። 2. ሌላው በእውነት ያዘንኩትና በእርሶ ደረጃ ሳይመለከቱት እንዴት ቀረ ብዬ ጥያቄ የፈጠረብኝ ጉዳይ የ ኤርምያስ 7:25 እይታዎ ነው። (ይህ ምናልባት በስህተት ገብቶ ይሆን?)። በዚህ ክፍል 'አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።' የሚል ሲሆን እዚህ ላይ የተገለፀው 'እየማለድሁ' የሚለው ሃሳብ በመልዕክቶ ትኩረት ከሰጡበት ምልጃ( Intercession) ጋር ፈፅሞ የማይገናኝ ነው። ይልቁንም በማለዳ ስለመነሳት(rising up early) የሚል ትርጓሜ ያለው ሆኖ እናገኘዋለን። 3. በመጨረሻ ሮሜ 8:34 ላይ ያለውን እና ሮሜ 8:26 ላይ ያሉትን ሃሳቦች የገለፁበትም መንገድ በሚገባ ቢያዩት መልካም ይሆናል። ይኸውም በሁለቱ ክፍሎች ላይ ሁለት የተለያዩ አማላጆች( ጌታ ኢየሱስና መንፈስ ቅድስ) እንደሆኑ አይነት አድርጎ መወሰድ አይኖርበትም። 2ቆሮ 3:18 ላይ በግልፅ እንደሚታየው ክርስቶስ(ወልድ) ራሱ 'ጌታ መንፈስ' ተብሎ መገለፁን እናያለን። ከዚህም በተጨማሪ ጌታ(ወልድ) መንፈስ ተብሎ የተገለፀባቸው ሌሎች ክፍሎች ያሉ መሆኑን እርስዎም እንደሚያውቁት አልጠራጠርም። ስለሆነም በኔ እምነት ጌታ ኢየሱስን በዘላለም መንፈስ ባለው ዘላለማዊ ክህነት በመንፈሳችን ለዘላለም እንደሚያማልድ ማመን ከእግዚአብሔር ያንሳል ማለት አይደለም። አንዳንዶች ወልድ ስጋ በመልበሱ ብቻ ጌትነቱን(አምላክነቱን) ክደው 'ፍጡር ብቻ ነው፣ አምላክ እንዴት ሰው ሊሆን ይችላል' ብለው እንደተሰናከሉበት አይነት ስህተት መሆኑ አይቀርም። ታውቆ የማያልቀውን ሚስጥራዊ የመለኮት አሠራር ከሰው ሃሳብ ጋር እንዲስማማ ለማድረግ በሚደረግ ጥረት እውነትን እንዳንጥል ልንጠነቀቅ ያስፈልገናል ብዬ በፅኑ አምናለሁ። እርሱ ፍፁም ሰው ምሉዕ አምላክ ነው። እርሱ የሰው ልጅ ነው፣ ደግሞም የእግዚአብሔር ልጅ ነው! "ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን? ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው።" (ዕብራውያን 9:14-15) በመጨረሻ የተወደዱና የተከበሩ መምህር በዚህ ግልፅነትና ድፍረት የተሰማኝን ላቀረብ ያበረታታኝ ምሁር መሆንዎንና ለመማማር እንጂ ተራ ክርክር ወይም መልዕክቱን ለማጣጣል በማሰብ እንደማላደርገው ይረዱኛል ብዬ ስለማምን ነው። አክባሪዎ ሰለሞን
@EthioUtube20
@EthioUtube20 4 месяца назад
ተባረክ! የጨዋ ሰው ንግግር
@tamenehonja4943
@tamenehonja4943 22 дня назад
አቤት እንዴት ያለ ትህትና ነው በጣም ነው ደስ ያለኝ እግዚአብሔር ይባርክህ
@user-lb5yb3sv4x
@user-lb5yb3sv4x 3 месяца назад
Atachebirbir beka manim ye anten wushet sew aysemam gizew ye wongel new sima ishi wongel yashenifal Amen !!!!!!!!!!
@user-pu6zy8vz4v
@user-pu6zy8vz4v 14 дней назад
ፀጋውን ያብዛሎት መምህራችን
@Mr.Wendi-
@Mr.Wendi- 9 месяцев назад
Eyesus Yadinal
@zo-ma6557
@zo-ma6557 2 года назад
1ኛ ጢሞቴዎስ 2 5፤ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
@melesezekiwos1252
@melesezekiwos1252 Год назад
Amen
@eliavmedia3350
@eliavmedia3350 2 года назад
(የዮሐንስ ወንጌል 14 ) ------------ 13፤ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ። 14፤ ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።
@shewunik7818
@shewunik7818 4 дня назад
ቃለ ሂወት ያሰማልን🙏🙏
@faarfannaadurii1002
@faarfannaadurii1002 2 года назад
“ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25
@mulunehtadiyos2267
@mulunehtadiyos2267 2 года назад
ይሃውልህ ወገኔ ምን ብለዋል ይሄ ሰው በለኝ ይህን ሮሜ 8:34ን ጠቅሰህ የኢየሱስ አማላጅነት ታስተምራለህ ጌታ አይንህን ስገልጥ፡ እስክገልጥልህ ድረስ ግን ብዙ ትስታለህ ታስታለህም። ይሁን እንጅ ጌታ አይንህን ባበራ ቀን ለኢየሱስ አማላጅነት አንገትህን ትሰጣለህ፣ ጳውሎስ ስሙን ስደቡ እያለ አልነበር ክርስቲያኖቹን ስያሳድድ የነበረው?? ደሞ ለስሙ ስል አይደል አንገቱንም የሰጠው? ስለዚህ ጌታ ያበራልሀል እኔም ጸልያለው ለአማላጅነቱም እውነት ስትል አንገትህን ትሰጣለህ ልያውም ያሳደጉክ፣ያገለገልካቸው፣ያስተማርካቸው ያንቴው ሰወች ይገሉሃል፣ግን ለገባህ አላማህ ስለምትሞት ደስ እያለክ.... ሙሌ ምን ብለዋል በለይኝ።
@ተመስገንአምላክ
@ተመስገንአምላክ 2 года назад
አሜንአሜንአሜን
@tarikuenyew688
@tarikuenyew688 2 года назад
@@mulunehtadiyos2267 አሁን አንተ አማላጅ ነው እያልክ ነው?ካልክ እንዴት? ማማለድ በመጀመሪያ ምን ማለት ነው? ከማንስ ነው የሚያማልደን?
@ellenibayleyegn5801
@ellenibayleyegn5801 Год назад
መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27 ላይ እንደዚ ይላል እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡ አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጓልና የማማለድን ስራ
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
@@mulunehtadiyos2267 ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁‍♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁‍♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦‍♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁‍♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁‍♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁‍♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁‍♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም
@shaweldagnachew3754
@shaweldagnachew3754 2 года назад
እየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው።ይማለዳል እንጂ አይማልድም እራሱ እኮ አምላክ ነው።
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@yeabsiragirma7245
@yeabsiragirma7245 2 года назад
@@awebesmile316 rome 8:26 lay yalews menfes kidus yimaldal milew kalu eco tsefoal
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
@@yeabsiragirma7245 sile menfes kidus yetetekesu kifilochin bemastewal eniy Wendime:- ዮሐንስ 16 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ። ⁸ እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤ … ¹³ ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል። ¹⁴ እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና። ¹⁵ ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ፦ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ። ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁵-¹⁶ ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ ¹⁷ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።
@yeabsiragirma7245
@yeabsiragirma7245 2 года назад
@@awebesmile316 ena mn eyalk new? ene menfes kidus yimaldal alalkum gn yimaldal teblo tsifual mn litl new?
@Amenberuk-tn1md
@Amenberuk-tn1md 2 дня назад
ቃለሕይወት ያሰማልን
@MisganaGaredew
@MisganaGaredew 23 дня назад
እድሜዎን ያርዝምልን
@simonsikle4739
@simonsikle4739 2 года назад
“እናንተ ሕግ አዋቂዎች፥ የእውቀትን መክፈቻ ስለ ወሰዳችሁ፥ ወዮላችሁ ራሳችሁ አልገባችሁም የሚገቡትንም ከለከላችሁ።” - ሉቃስ 11፥52
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 года назад
ህግ አዋቂዎችና ሰሪዎች ይለያያሉ ኢየሱስ ያላቸው በዘመኑ ለነበሩ ልክ እንዳንተና እንደመሰሎችህ ላሉ ሰዎች ናቸው ህግንስ የሰጠን እርሱ እግዚአብሔር ነው
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
ወይ ጉድ ግልጽና ግልጽ አድርጎ እያስተማረ ምንድ ነው ግራ መመለስ??እውነትን ከመቃወም ይሰውረን!!!!!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 🛑ጥቅስ ነፃ ነው ብለህ ዝም ብለህ እየመዘዝክ ስው ላይ አትለጥፍ ሚስኪን ጼንጤ: መፅሐፍን ቁጭ ብለህ አንብብ መጀመርያ::
@tadesebelay4522
@tadesebelay4522 Год назад
Yes they are leading the people to hell.
@lemirut2292
@lemirut2292 2 года назад
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” - ዮሐንስ 14፥6
@silviawoldemariam6538
@silviawoldemariam6538 2 года назад
መምህራችን ዕድሜና ጤና ይስጥልን የክፋት ልቦና ይስጣቸው።
@binyamessa8835
@binyamessa8835 2 года назад
@@silviawoldemariam6538 መምህር እንድ ነው እሱም ጌታ እየሱስ ነው
@user-oe4lh6zb9b
@user-oe4lh6zb9b 2 года назад
ይህ ማለት በእኔ የሚያምን ሁሉ በአብም ያምናል ከሚለው ቃል ጋር የሚሄድ ነው። ወልድ ግን አያማልድም
@efrataasegid1066
@efrataasegid1066 2 года назад
የሄ የሰው ሀሳብ ነው።ከእግዚአብሔር ሀሳብ ውጭ የሆነ
@user-oe4lh6zb9b
@user-oe4lh6zb9b 2 года назад
መምህር ያስተማሩን የሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ሲሆን ሐዋርያው ያስተማራቸውን የእግዚአብሔርን ቃል ነው። እንጂ የእራሳቸውን አይደለም
@YibeltalMekete
@YibeltalMekete Год назад
አባቴ የእርሰዎት ቅዱስ ት/ት እያለ በእውቀት እንጥለቀለቃለን ረጅም እድሜ የስጥዎት ፡፡
@kebededoboch3115
@kebededoboch3115 2 года назад
"እንዲሁ #ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር #በሕይወት #ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር
@meseluasefa4630
@meseluasefa4630 2 года назад
ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በአቢይ ኃይል ወስልጣን አሠሮ ለሰይጣን አጋዐዞ ለአዳም ሰላም አምይእዜሰ ኮነ ፍስሐ ወሰላም፡፡ አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን፡፡ በሰማነው ቃል ተጠቅመን በንስሐ ታጥበን ህይወት የሆነውን ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን ተቀብለን ጌታችንና አምላካችን ኢየሱስ ክርሰቶስን እንድንቀበለው ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፡፡ ወለተ አብ ነኝ፡፡ በፀሎት አስቡኝ፡፡
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@derefer6509
@derefer6509 2 года назад
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥” - 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23
@yonibe5605
@yonibe5605 2 года назад
ዮሐንስ 16:26
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 года назад
የኔ ውድ እርሳቸውም ኢየሱስን ነው የሚሰብኩት የአይሁድ መሰናከያ የሆነበት እኮ ስላላመኑት ነው ከማመንም አልፈን እናመልከዋለን ባይሆን እኔ ልፃፈው ደግሜ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን ብል ይሻላል Dere ይህንን ጥቅስ መስሰናከያ የተባለውን ለሙስሊምና ለፕሮቴስታንቶች አካተህ ፃፍ እሺ ወንድሜ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከስሟ ትርጉም ጀምሮ ኢየሱስን ትሰብኮለች ማን እንደሆነ ለምን እንደመጣ ታውቃለች ትሰብካለች
@yonibe5605
@yonibe5605 2 года назад
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው ከዚ በውላ በሥጋ እንደምናውቀው አይደለም
@yonibe5605
@yonibe5605 2 года назад
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ማቴ ም24 ቁ 23-24 ማቴ 7;22
@tatekabera3130
@tatekabera3130 2 года назад
@@yonibe5605 እና ይሄ ኦርቶዶክስን ነው ወይስ እናንተን? እኛ እኮ ከጥንት ክርስቶስን እናውቀዋለን ክርስቶስ በዚ ነው ምናምን የሚል ማደናገሪያ ያመጣችሁ እኮ እናንተ ናችሁ
@asrat7515
@asrat7515 2 года назад
የኛ የቤተክርስቲያን አርበኛ መምህሬ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልን +++ ኑርልን +++
@derefer6509
@derefer6509 2 года назад
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
@yamrotyemer5037
@yamrotyemer5037 2 года назад
ስሚዉ ወይም ስማዉ በደንብ ምስጢር ነዉ መርምሪ ቃል እየመዘዝሽ አትሰናከይ ወይም አትሰናከል ...መጨረሻዉ ላይ መልሱ በደንብ ተመልሶልሻል
@k-dramatrailer375
@k-dramatrailer375 2 года назад
yhe tikis yemiyaweraw sle eyesus fitsum amlakna fitsum sew slemehonu nw mekakelegna nw sewm amlakm nw lemalet nw
@didimamo9835
@didimamo9835 2 года назад
Ere bakeh beka yenante mermer yaltsafe eyawrachu
@jxhhsjs1309
@jxhhsjs1309 2 года назад
ቃል ህይወት ያስማልን
@amanuelalemu2515
@amanuelalemu2515 2 года назад
​@@yamrotyemer5037 mistir yemitaregiw anchi nesh alem beyifa yemiyakewun neger, mistir atibey enat mistir yelem
@seblemindaye2910
@seblemindaye2910 9 месяцев назад
ጌታም ስምኦን ሆይ አነሆ ሰይጣን አንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ አኔ ግን አምነትህ አንዴይጠፍ ስለ አንተ አማለድሁ አንተም በተመለስህ ጌዜ ወንድሞችህን አፅና አለ።ሉቃስ 22:31-32
@user-sx3ty5hy2b
@user-sx3ty5hy2b 2 месяца назад
ፍቅር አባት ነወት ቃለሂወት ያሰማልን
@eliavcondesigners315
@eliavcondesigners315 2 года назад
"፤ ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው። " (ትንቢተ ኢሳይያስ 59: 16) "፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። " (ወደ ሮሜ ሰዎች 8: 34)
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
ፕሮቴስቲንት ወንድሟቻችን እህቶቻን ዶክተር መምሀር ዘበነን ለማን ካላመናቹ ይሀው ነጮች ፖሰተሮቻቹውን ስሙ ሮሜ 8:34 በትክክል (interceding for us ) ምን 💁‍♂️ማለት እንድሆነ:: ሮሜ 8:34 👇ስለምልጃ አያወራም :: ru-vid.com/video/%D0%B2%D0%B8%D0%B4%D0%B5%D0%BE-TzxVvtvSAyY.html
@hareggebre
@hareggebre Месяц назад
አሜን ፫ የነገ ሰው ይበለን 🙏🙏🙏
@alemubelay3124
@alemubelay3124 8 дней назад
መምህር ዘበነ ይህ ያንተ ትምህርት ድርቅና ከመሆን ያለፈ በርካታ ሰዎችን ከአምላክ ማራቅ ስለሆነ ለዚህ ዋጋ ትከፍላለህ።
@amaredessie4596
@amaredessie4596 2 года назад
ምንም እንኳ በሀጢያትና በበደል የወደኩ እና የአፈርኩ ብሆንም የተዋህዶ ልጅ እንድሆን የአደረከኝ አምላክ ሆይ ተመስገን።እኛ ስንደክምና ስንዝል ቅዱስ ቃልህን እየመገቡ እንድንጠነክር እንድንጸና እንደነዚህ የአለ አባት የሰጠኸን አምላክ ሆይ ተመስገን።ውድ መምህራችን እኛ የተዋህዶ ልጆች እንወድሀለን ።እግዘብሔርን በሰላምና በፍቅር ይጠብቅልን ።እኛም ቃሉን ሰምተን ህይወትን እናገኝ ዘንድ እግዘብሔርን ይርዳን አሜን።
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@danielassefa7015
@danielassefa7015 2 года назад
በእርግጠኝነት እየቀለድክ መሆን አለበት
@fkrusirak7900
@fkrusirak7900 11 месяцев назад
​smesegnalhu
@user-fj2bp8ci7x
@user-fj2bp8ci7x 2 года назад
ቄስስ እኔን የሚገርገመኝ ክርስቲያን ነን ብለው እየሱስ ይማልዳል አይፈርድም ይላሉ አረቧ ሙስሊም ግን በፍርድ ጊዜ የሚፈርደው እየሱስ ነው አለችኝ ታዲያ ለምን አታምኑበትም ስላት የአላህ መልእክተኛ ነው በመልክተኛ አናምንም ስሉኝ ታዲያ መልእክተኛ እኮ ብዙ አሉ ኤሊያስ ዳኒኤል ብዙ አሉ ግን ለምን እየሱስ ስላቸው ግድ ነው እየሱስ ሊፈርድ ይመጣን ብለው ቁጭ በነገራችን ላይ እየተከራከርነ ነው ተሰብስበው
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n 2 года назад
ትክክል የእኔዋው ያው ሆናብኛለች እኔማ መልክተኛ እንዴት ይፈርዳል አልኳት አላህ ሁሉን ማድረግ ይችላል አለችኝ የሚገርመኝ ነገረ ግን ሤትየዋ ሢያማት በርጭቆ ውሀ ታደርግና ንፁህና ፃድቅ የሆንክ ኢሳ በስምክ ጠጥቼ አፈውሰኝ ዘንድ እርዳኝ ብላ ትጠጣለች አምላክነቱን አታምንም መፃፍ ቅዱስ ግን በአረብኛ ሞባይሏላይ አለ የምፈልገው አንድ ነገር አለ ትላለች ምን እንደሆነ ግን አላቅም በጣም ታነባለች 🤔🤔
@geremewkenei5135
@geremewkenei5135 2 года назад
በመንፈሴ እንጅ በሀልና በብርታት አይደለም ይላል ቃሉ አንተ እንደ ፈርሳዊና ጻፍት የክርስቶስ ቃሉን በመንፈስ አለመረዳት ነዉ
@user-xp4wl1ib5x
@user-xp4wl1ib5x 2 года назад
ከእግዚአብሔር ካባታችን ከጌታም ከክርስቶስ ኢየሱስ ፀጋና ሰላም ለሁላችሁ ይሁን ። ወንድሜ ኤርሚያስ የክርስቶስ እየሱሰ መስቀል ጠላቶች ድሮም ይሉ ፣ አሁንም ይሉ ፣ጌታ ዳግም እስኪመጣ ይኖራሉ ፈሪሳውያን የህጉ አስተማራዎች ከቡልይ ኪዳን ይልተፋቱ የሐይማኖት ፣ትምክተኛች ፣ኃይሉን የካዱ ያ መጋረጃ ዛሬም በልባቸው ይኖራል ጌታን የማይሱሙ የማይለወጡ አይምሮቸውና ልባቸው የተደፈነ ለምኝታቸው አልፈው የተስጡ ናቸው ጌታ ክርስቶስ ኢየሱሰ የተለስነ መቃብሮች ያላቸው ናቸው እነኝህን ፣በትምህርት ፣በምክር መመለስ ፈፅሞ አይቻልም አልፈው የተስጡ ስለሆነ በአመፃቸው ይቀጥላሉ ለዚህም ነው የጌታ ቃል የሚያምፅም ባመፅው ይቀጥል ተብሎ የተፅፈው ሐዋርያ ጵውሎስ በመጭረሻ ስንብቱ ከእንግዲህ አይኔንን አታዩኝም ብሄድም መንፈስ ቅድስ እስራት ይጠብቅሃል ቢለኝም አንድ ነገር ላሳሰባችሁ እፈልጋለሁ ከውሾች ተጠበቁ ከተኩላዎች ተጠበቁ ከነጣቂዎች ተጠበቁ እነኝህ የህይወት ቃሉን ለገዛ ጥቅማቸው ሲሊ ይጣምማሉ ፣ የግሪኮች ጥበብና ውድቀት የሆነው የአይሁድ የፈራሳዊያን ትምህርት ፣ እስክ ዛሬም በዚህ እምነት ውስጥ ያሉ ሁሉ ክርስቶስ ኢየሱሰ በመስቀል ላይ የፈፅመው የማዳንን ስራ በቂ አይደለም መገረዝን ፣ ህጉንም መጠበቅ ይስፈልጋል ብለው የቀደሙት የእምነት አባቶች የሳቱበትና ይሳቱበት የዲያቢሎስ ሽንገላ የስህተት ትምህርት ቀዳሚና አሳፋፊ ናቸው ውሾች ይላቸዋል ፣ ተናካሾችና ወደ ኃላ ወደ ተፉት ነገር የሚመለሱ ግርዘት ፣ህጉ ጭምር እንጂ በክርስቶስ ኢየሱሰ በመስቀል ስራ ፣በትንሳኤው ኃይል ማመን በቂ አይደለም የሚሉት ሌላ ልዩ ወንጌል ይለዋል ሐዋርያው ጵውሎስ እነዚህ የተረጉሙ ፣ለስይጣን አሳልፎ የስጣቸው የክርስቶስ እየሱሰ መስቀል ጠላቶች ናችሁ ። ትምክታችው ዘራቸው ፣የሐይማኖት ስርአታቸው ፣ወጋቸው ፣እውቀታቸው በምድራዊ ነገር ፣በስው አምሳልና እውቀት ፣መንፈሳዎ ልቦናቸውና አይምሮቸው የጭለመ የዲያቢሎስ መልክተኝች በውሸት እውነት የሚቃወሙ የሚሽቅጡ ናቸው ይሄ ክህደታቸው ጵጥሮስንም ስቦት ሳለ ሐዋራያው ጵውሎስ ተቃውሞታል ፣ መልሶታል ትልቁ የጵውሎስ መልክት ፣እነኝህ ውሾች ፣ተኮላዎች ነጣቂዎች ይመጣሉ ፣በማህላችሁም አሉ ተጠንቀቁ ብሎ አባታዊ ምክሩንም ማስጠንቀቂያውን ፣ለጤሞቴዎስ ፣ቲቶን ሌሎችንም መከራቸዋል አስተምሮም የጌታ ቃል ሆኖ በእጅችን ይገኛል የማይጠፍው ዘር ለማጥፍት የዶለቱ ሊቀ ካህናቶች የማይሞተውን የገደሉ ደሙ በልጅ ልጆቻችን ይሁን ብለው በራሳቸው የፈረድ የአብርሃም ልጅች ሳይሆኑ የዲያቢሎስ ልጅች ዛሬም አሉ ፣በሃይማኖት ትምክህት ልባቸው ይበጠ የወንጌል ጠላቶች ምኝታቸው ፣ሃሳባቸው ምድራዊ ፣መሬት መሬት የሚሽቱ ፣እዚህም በማህላችን እዚያኛው ቤት አሉ ጵውሎስ ፣የሚያስመካማ ነገር ቢሆን መቼ አጥቼ የምመካበትማ ቢሆን ከሁላችሁ የሚበልጥ ነበረኝ አትስመሙም ልንገራችሁ በዘር ብትመጡ ፣ አይሁዳዊ ፣ያውም የቢኒያም ዘር በህግ ብትመጡ ፣ያለ ነቀፍ የኖሮክ ፣ህጉን ጠብቄ በሃይማኖት ብትመጡ ፣ፈራሳዊ ነበኩ ይህንን እምነት የሚከተሉትን የማሳድድ በግርዘትምብ፣ በ8 ቀን የተገረዝኩ በእውቀት ብትመጡ ፣በታላቁ መምህር በገማሊያ እግር ስር ቁጭ ብየ የተማርኩ የተመርቁህ መመኬያማ ሳይኖረኝ ቀርቶ ሳይሆን ፣ የበለጠውን ክርስቶስ ኢየሱሰ በማግኝቴ ይህንን ሁሉ ፣እንደ ጉድፍ ፣እንደ ፍንዲያ ቆጠርኩት እየሱስ ክርስቶስ ከሁሉም በልጦብኛል ይህንን ወንጌል እስብካለሁ ፣እመክታለሁ ፣እተክላለሁ ፣አፅናዋለሁ እናንተ ፣ከውሾች ፣ከተኩላዎች ፣ከነጣቂዎች ተጠበቁ አዲስ ኪዳን የለወጠው ጵውሎስ እውነተኛ የጌታ ባራያና ሐዋርያ እንዴት እንደምወደው አትጠይቁኝ በምድረበዶ የስተማረኝ መምህሬ እውነተኛ ታማኝ የክርስቶስ እየሱሰ ባራያና ሐዋርያ እኛ በዚህ ትምህርት ፅንተን እንኑር ወንጌል የሚበርዞ ፣የሚነጉድ ፣አልታገሳቸው ይለው ጵውሎስ በዚህ ለሚመጡ በበትር ነው የምመጣው ፣በስልጣን ስልጣኔንን ፣በስው ፣ከስው በሆነ አልተቀበልኩም ራሱ ጌታ ክርስቶስ ኢየሱሰ ነው የስጠኝ ሞትም ፣ህይወትም በክርስቶስ ኢየሱሰ ጥቅም ነው ወገኖቼ በዚህ ዘመን ምነው ጵውሎስ. በነበረ ይስኛል ለእኞም ፣በውጭም ላሌትም እንዲህ የክርስቶስ እየሱሰ ወንጌል ፣መጫወቻ ፣መቀለጃ ፣መጭፈራያ ሲሆን ትውልድኑ የጌታ ቤተክርስቲያን ይድን ነበር ብቻ ጌታ ይቅር ይበለን ሁላችንም በሌሎቹም ላይ ጠቆሚ ፣ተቺ ከመሆን የተስጠንን ትንሻን ይዘን እንድትጋ ጌታ በቅርቡ ዳግም ይመጣል ተግተው የሚጠብቁ ብፅአን ናቸው በሩ ከተዘጋ ምንም መዳኛ የለም ና ጌታ ሆይ ማራናታ አሜን ።
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም 👉ማለደ👈።” - ኢሳይያስ 53:12
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh 👉intercession👈 for us.” - Romans 8:34 (KJV)
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“Therefore will I divide him a portion with the great, and he shall divide the spoil with the strong; because he hath poured out his soul unto death: and he was numbered with the transgressors; and he bare the sin of many, and made 👉intercession👈 for the transgressors.” - Isaiah 53:12 (KJV)
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው 👉መካከለኛው👈 ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን 👉መካከለኛ👈 ነው።” - ዕብራውያን 9፥15
@keifa7569
@keifa7569 2 года назад
“የአዲስም ኪዳን 👉መካከለኛ👈 ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።” - ዕብራውያን 12፥24
@alembeyene7552
@alembeyene7552 2 года назад
ውድ የተዋእዶ እንቁ መምህራችን አባታችን እንኳን ደናመጡ በዚህች ውድ በሆነች በተዋእዶ እምነት ያፅናን አሜን ስለማይነገር ስጦታውና ቃሉ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@selamayeleayele4107
@selamayeleayele4107 2 года назад
@@awebesmile316 ች
@meseretshemenabute5491
@meseretshemenabute5491 2 года назад
አሜን አሜን 🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
@@awebesmile316 ይህን ቁልጭ ብሎ ተቀምጦ መለየት ያቃተን እኛ ነን፣መኮነን የሚለውን ፍቹን የማያቅ ሰው ነው የሚስትበት፣
@ermiyasene1443
@ermiyasene1443 2 года назад
ለምን ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ : ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ መሆኑን መካድ ለምን አስፈለገ ? ለኣማላጅነቱ የበዛ ማስረጃዎች አሉ ፥ ከብዞዎች በጥቂቱ ወደ ዕብራውያን 07 24 እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ 25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ 2 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5 5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች, ምዕራፍ 15 : 21 ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና።
@omegamedia1603
@omegamedia1603 2 года назад
ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25
@meheretkokeb9415
@meheretkokeb9415 2 года назад
ትክክለኛ ቃል ለማስተማር ሞክር ።የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ነው ዛሬም ነገም ያማልዳል በደሙ ታርቀናል። እስቲ ሕዝቡን ለህንዳዊ ለአቦ ለግሪክ ለ መቶ አለቃ ከሚሰግድ እግዚአብሔር ን ከሚያስቀና ብታስተምር ይሻላል።
@beunique5993
@beunique5993 2 года назад
ሰሞኑን ይሄን ትምህርት ጨምሮ በጣም በጣም ደስ በሚሉ ርዕሶች ላይ ትምህርት እየሰጡ ስለሆነ መምህር ዘበነ ሳላመሰግኖት አላልፍም!!! ምክንያቱም በአሁን ሰዓት ምንፍቅና እጅጉን እየተንሰራፋ ነውና እነዚህ ትምህርቶች ያሉትን ያጸናሉ፤ ባለማወቅ የሔዱትን ደሞ ይመልሳል ብዬ አምናለሁ!! እና እንደዚህ ጊዜውን የዋጁ ትምህርቶች ይሰጡ በደንብ እላለሁ!! እግዚአብሔር ረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥልን እወድዎታለሁ!! አከብርዎታለሁ!! አሁንም ጸጋውን ያብዛልዎት!!😍😍
@user-eg3hc3gq9x
@user-eg3hc3gq9x 4 месяца назад
ታሳስታህ ስህተት ተፅፈዋል አትበል መጀመሪያ መፅሐፉ የምለዉን ተረዳ። በድፍረት ሐጥአት ለይ አትግባ ጌታ ይቅር ይበልህ
@AfomiyaBiruk
@AfomiyaBiruk Месяц назад
ሮሜ 10 ከ8 ጀምሮ ስ አንቱ የተረት አባት ተረቱን አቁሙና ወንጌል ስበኩ።
@BarnabasKassahun-ed6jl
@BarnabasKassahun-ed6jl 6 месяцев назад
ኢየሱስ አማላጃችን ነው
@eyobworku3657
@eyobworku3657 2 года назад
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
የኩነኔን ትርጉምን ስታውቅ ይህን ደግመህ አትለውም ምንድነው የምትኮንነኝ ሲሉ እያማለድከኝ ነው ማለቱ ነው እንዴ?? የምትፈርድብኝ ነው እንጅ፣አሁንም እውነትን አትቃወም ከፍርዱ አታመልጥም
@chanematyos1098
@chanematyos1098 2 года назад
ኦርቶዶክሳዊት እኮ መጽሐፍ ቅዱስን ስለሚፈሩት ስለማያነቡት ነው እኮ ዘበነ እና መሰሎቹ በኦርቶዶክስ ላይ የሚጫወቱበት ። ለነገሩ የኦርቶዶክስ ተከታይ ወዶ ነው የስህተት ትምህርትን በነዘበነ የሚጋቱት ወደ ሲኦል የሚጓዙት ። እግዚአብሔር አምላክ ይድረስላቸው ።
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
አልሰማንም አልተማርንም እንዳትሉ ግልጽ ልጽ አድርጎ ነው ያስተማረው፣ምን አልባት እውነቱን ሰው አውቆ እንዳይሄድባችሁ የምትቃወሙ መሪ ትሆን ይሆናል፣ከዚህ የበለጠ ሰይጣንም አይከራከርም፣ብትመለሱ ይሻላችኋል ንስሐ ግቡ
@tatekabera3130
@tatekabera3130 2 года назад
@@chanematyos1098 ኦርቶዶክስ የተመሰረተችው በዶ/ር ዘበነ ሳይሆ በክርስቶስ ነው ክርስቶስ ደሞ የድህነት መንገድ ነው የምራባውያን የተጣመመ አስተምሮ እየተከተላችሁ ማንም አፉን ሳይፈታ የሚጫወትባችሁ ብኩን መናፍቃን ናችሁ ሰይጣን ስለምታመልኩትና ስለወደዳችሁት አይምራችሁም ኦርቶዶክሳውያን አያነቡም ብለህ የፃፍክበትን ፊደል የቀረፀችው ኦርቶዶክስ ናት አነበብኩት የምትለውን መፃፍ መስራቾችህ ከመምጣታቸው ከብዙሺ አመታት በፊት ነው በትርጓሜ ማስተማር የጀመረችው
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
@@besilke9677 መኮነን ማለት መፍረድ ማለት ነው ብሎ ገልጾልኃል እኮ ፣ትርጉሙም ይሄው ነው ፣ስለ ፍርድ ነገር ሐዋርያው አነሳ እንጅ ስለ ምልጃ አላነሳም አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጅነቱን ሊመሰክር ወደደ እንጅ፣ደግመህ ከጠቀስከው ጥቅስ ከፍ ብለህ እያነበብክ ና ያኔ ይገልጽልኃል
@MendaK-dv9eh
@MendaK-dv9eh Месяц назад
በስም አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ስለሚሰጡን መንፈሳዊ ምግብ እግዚአብሔር አመላክ ጤናና ጸጋዉን አብዝቶ ይስጥልን። ጥያቄ ነበረቺኝ 1,ስለ ክኽነት አሰጣጥ የማስረጃ መጻህፍትን ወይም ሰፋ የለ ትምህርት ብት ሰጡን 2, የቅዱሳን አማላጅነት ከአምላካችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅነት የላቸዉ ግንኙነት ና ልዩነት አሜን
@KiyatTube
@KiyatTube 2 года назад
ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። - ዕብራውያን 7፥25
@user-vo2ly8zz1b
@user-vo2ly8zz1b Год назад
ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቋችኋል። 2ኛ ቆሮንቶስ 9:14
@hatersata.1627
@hatersata.1627 2 года назад
እኔኮ ስወድዎት መምህር የህይወት ቅመም ነዎት ማርያምን 👏በእግዚአብሄር ደስ ይበለን 🙏🙏🙏🙏
@meronwoldeyes2623
@meronwoldeyes2623 2 года назад
ወዶና ፈቅዶ ለዝህ ሰአት ያደረሰን የድንግል ማርያም ልጂ ልኡል እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይግባው እንደተለመደው ተመን የልለውን የህይወታችንን ምግብ ይዘው እንኳንም በሰላም መጡልን እርሷን የሰጠን በርሷላ አድሮ ቀጥተኛውን መንገድ እንድንጏዝ የረዳን አምላክ ስሙ ይክበር ይመስገን አሜን
@newayii9347
@newayii9347 2 года назад
Amen 🙏
@user-so4cm1fu7t
@user-so4cm1fu7t 2 года назад
አሜን አሜን አሜን
@user-zw9mm2kb1i
@user-zw9mm2kb1i 2 года назад
አሜን አሜን አሜን
@temesgenkassahun3189
@temesgenkassahun3189 2 года назад
አሜን
@asres2602
@asres2602 2 года назад
አሜን አሜን አሜን
@kenasadereje144
@kenasadereje144 2 года назад
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2፥1 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ #ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
@mintetsion-by1xg
@mintetsion-by1xg Год назад
Eyesus tebeka new ewnet new! Gin ye ewnet teneka new! Sirahn astezazno ayakerbim. Endesirah yikeflhal!!
@zekariasdemisedemise9028
@zekariasdemisedemise9028 2 года назад
“የጠቢብ ዓይኖች በራሱ ላይ ናቸው፥ ሰነፍ ግን በጨለማ ይሄዳል...።” - መክብብ 2፥14 ዓይንህን ወደ ሌላ ከማየት አንተ ራስህን ተመልከት ፈትሽ።"በክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ሰው ይድናል"ሰው አያድንም።ኦሮቶዶክስነት ፕሮቶስታትነት ካቶሊክነት አያድንም።" ኢየሱስክርስቶስ አምላክ ነው ጌታ ነው አዳኝ ነው።
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 года назад
ኢየሱስን እንድታውቅ ያደረገህ ማነው አለማዊነት አይደለም የመዳን መንገዱን ማን አሳየህ የጠቀስካቸው ስሞች ናቸው መዳን በማንም የለም በኢየሱስ ነው ግን ወንድሜ በመድሀኒትም ማለቴ በፓርስታሞንም ይዳናል እኮ ወንድሜ አዳኜ ነው ብለህ አታመልከውም ስላዳነህ እሱ ነው ያዳነኝ ብለህ ትመሰክራለህ ሰው ያድናል የቅዱሳን ሀዋርያት ያድኑ ነበር ግን የኢየሱስ ማዳን ይለያል በስጋም በነብስም ያድነናል የሲኦልም የገነትም መክፈቻ በእጁ ነው
@ChristianMetaphysician
@ChristianMetaphysician 2 года назад
orthodox protestat catholic tekawmachihu behala ketefu behala endet new eyesusn mamlek michalew
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@wadakesete5063
@wadakesete5063 Год назад
“ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25 (አዲሱ መ.ት)
@Kaleab1265
@Kaleab1265 10 месяцев назад
ትንቢተ ኤርሚያስ 7:25 = እግዚአብሔር ይማልዳል ወደ ሮሜ ሰዋች 8:27 = መንፈስቅዱስ ይማልዳል ወደ ሮሜ ሰዋች 8:34= እየሱስ ይማልዳል
@SamrawitFikir-sj5ez
@SamrawitFikir-sj5ez Месяц назад
መልሱን እኮ ዝቅ ብለህ አንብብ ትገኛለህ
@bortocansalamon7976
@bortocansalamon7976 2 года назад
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው ።የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
@yhdegateklu5430
@yhdegateklu5430 2 года назад
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12
@k-dramatrailer375
@k-dramatrailer375 2 года назад
yhenenm bemeskel lay tefetseme sil abkitual
@efrataasegid1066
@efrataasegid1066 2 года назад
አነጴጥሮስ የተናገሩት ከሙታን ከተነሳ በኋላ መንፈስ ቅዱስ በወረደባቸው ጊዜ ፈርቶ የካደው ጴጥሮስ በድፍረት የተናገረው ቢያበቃ ኖሮ ባልተናገረ ነበር ።ከተረት ተረት ፈቀቅ ብትሉ ይሻላል።
@abrhammogga5041
@abrhammogga5041 2 года назад
Initially wrong premises like 2+3=25😔
@ahadutech1519
@ahadutech1519 2 года назад
ይሄ ቃል በ ጥንታዊ ቤተክርስቲያኖች በ ካቶሊክ እና ኦርቶዶክስ መፅሐፍ ወቅዱስ ላይ ማለደ አይደለም ሚለው ተሰጠ ነው ሚለው።
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@seblemindaye2910
@seblemindaye2910 9 месяцев назад
እየሱስም አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው።ሉቃስ 23:34
@habtehaile2810
@habtehaile2810 2 года назад
አባታችን መጋቢያችን ቃለ-ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ጊዜዎን ይባርክ
@nononononono3721
@nononononono3721 2 года назад
ውይ ለማናስተዋል ሰዎች እግዚአብሔር ልብ ይሰጠን እኔስ ከሳት ውስጥ ወጥቻለሁ እውነቱ ሲገባኝ አሁንም በስህተት መንገድ የምትሄዱ ተመለሱ መናፍቆች እግዚአብሔር ድንጋውን ልብ አውጥቶ የስጋ ልብ ይስጠን አሜን አሜን አሜን
@abrahammamo2133
@abrahammamo2133 2 года назад
የኦርቶዶክስ እንቁ የልባችን ሞተር ነዎት ረጅም ዕድሜ ይስጥልን የእኔ ውድ መምህር
@health8075
@health8075 2 года назад
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26 መምህር ፀጋ ይብዛብህና ይህ ቃል የኢየሱስ አማላጅነት የማይሆን ምንፍቅና እንደሆነ ያረጋግጣል።
@user-uf9kz1pn9d
@user-uf9kz1pn9d 9 месяцев назад
Ewunet new
@EthioUtube20
@EthioUtube20 4 месяца назад
ዮሐንስ 16 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ለምኑ ትቀበላላችሁ፤ ደስታችሁም ሙሉ ይሆናል። ²⁵ “እስከ አሁን የነገርኋችሁ በምሳሌ ቢሆንም እንኳ፣ ከእንግዲህ ግን ስለ አብ በምሳሌ ሳይሆን በግልጽ የምናገርበት ጊዜ ይመጣል። ²⁶ በዚያ ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ ይህም በእናንተ ፈንታ አብን እለምናለሁ ማለቴ አይደለም፤ ²⁷ ስለ ወደዳችሁኝና ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል። ²⁸ ከአብ ወጥቼ ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ አሁን ግን ዓለምን ትቼ ወደ አብ እሄዳለሁ።”
@user-tz5oc9gr3i
@user-tz5oc9gr3i 2 года назад
ስለትምህርቱ ያምላካችን የመድሃኒታችን ስሙ የተመሰገነ ይሁን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንኦን የሚወዳት ድንግል ማርያም ትባርክልኦት የማርያምን ስም ሲጠሩ ልቤ በአሴት ትሞላለች በእምነት የምንነቃ ያድርገን!
@makiyebabi9573
@makiyebabi9573 Год назад
Yesun timhrt tayiwuna kidmeya kalun anbibi ye hiwot guday eko nw kalu min yilali?
@user-tz5oc9gr3i
@user-tz5oc9gr3i Год назад
@@makiyebabi9573 ሎቱ ስብአት ቃሉ ምን እንደሚል አውቃለው አንተ የማይሆን መንገድ እየኤድ ስለሆነ እመብርሃን መንገድህን ታሳይክ ልብ ካለክ ልብ በል ኦርቶዶክ ትክክል ካልሆነች አንተ ነብይ ብለክ የምትከተለው ሰው ትክክል ነው ምትለው የሃሰት መንገድ እየኤድክ ያለከው አንተ ነክ ወንድሜ ስለኔ አትጨነቅ እምነቴን ጠንቅቄ አውቃለው
@bosenagashu1673
@bosenagashu1673 2 года назад
እንደው ጌታዬ የኔ እድሜ ረዥም ከሆነ ለመምህራኖቼ ከፋፍለህ ስጥልኝ 🤲🏿😢እግዚአብሔር ይመስገን እናንተን ስለሰጠን 🤲🏿
@merondejene6373
@merondejene6373 Год назад
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
@adamtadesse9239
@adamtadesse9239 Год назад
ጅሎ ጅላጅሎ ጅላንፎ
@overrolbeta2689
@overrolbeta2689 2 года назад
ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ነዉ ከዘመናት በፊት የነበረ አሁንም የሚኖረዉ ለዘላልምም የሚኖረዉ አዉነተኛ የሰዉ ልጆች ትክክለኛ አማላጅ እርሱ ብቻ ነዉ በዮሐንስ ወነጌል ‹‹የሚፈርዳችሁ እኔ ሳይሆን የሰማችሁት ቃሉ ራሱ ይፈርዳችኋል›› ይላል፡፡ እኛ እንኳን መጽሐፍ ቅዱሳችንን ባናነብም እንኳን በአዕምሮ ህግ ብዙ ነገሮች ይታወቃሉ ኃጢአት የሚባለዉ የሰዉ ልጅ መንፈሳዊ በሽታ የሚወገደዉ ደም ስፈስ ብቻ መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ ደሙ የሚፈሰው እንስሳ አይነት ምንም እንከን የለለበት ሆኖ ስገኝ ብቻ ነዉ ያም ሆኖ የሰዎችን ኅሊና ፈጽሞ ልያነፃዉ አይችልም ነበር ከዘመናት በፊት በአብ ዘንድ ቃል የነበረዉ ሥጋን ለብሶ በድንግል ማርያም ዉስጥ የገባዉ፣የተወለደዉ ምክኒያት ሲኖር እንጅ ያለምክንያት አልተወለደም በሥጋ!! እግዚአብሔር ወልድ ሥጋ ለብሶ ለአለማችን ባይገለጥ ኖሮ አለምን ከአብ ጋር ማን ያስታርቅ ነበር? የወደደን እና ያፈቀረን በገዛ ደሙ ከኃጢአታችን ያተቤን ታላቅ ልቀ-ካህን በሰማይ በእግዚአብሔር ቀኝ ስላለልን ጌታ ይባረክ፡፡ ክርስቶስ ከነቢያቶች ከሐዋርያቶች ከአባቶች ከመላዕክትም በላይ ነዉ ‹‹የታረደዉ የእግዚአብሔር በግ ሰዎችን ከነገድ ፣ከቋንቋ ከሕዝብ ዋጅቶ ለእግዚአብሔር ምንግስት ካህናት ይሆኑ ዘንድ መርጧል›› ማርያም አማላጅ ናት ካላችኋት አማላጅ የሚሆን አካል መሞት አለበት ደሙን ማፍሰስ አለበት መቀበር ከተቀበረበት መነሣት አለበት፡፡ ‹‹የሞተዉ ይልቁንስ ከሙታን የተነሣዉ›› ሲል ምን ማለት እንደሆነ ለማን እንደሞተ ለምን እንደሞተ ማሰላሰል ይጠይቃል፡፡ ሰዎች በማን በኩል ነዉ ወደ አብ የሚመጡት ‹‹እዉነት ፣ሕይወት፣መንገድ›› እነዚህን ሦስቱን ነገሮች በደንብ መረዳት ይጠበቅብናል፡፡ አለዚያ ገደል እየገባን መሆኑ ያለ ጥርጥር ግልጽ ነዉ!!፡፡ ማርያም እያማለደች ሰሰዎችን ወደ ማን ታቀርባለች ‹‹እርሱ የሚላችሁን አድርጉ›› ያለችዉ ለምን ይመስላችኋል? እንደሚታወቀዉ ወገኖቼ የሰዉ ልጅ በኃጢአት ምክኒያት ከወደቀበት ግዜ አንስቶ ብዙ አባቶች ብዙ ካህናት ሊቀ-ካህናት በክህንነታቸዉ አገልግሎት ሰዎችን እግዚአብሔር ወደ ራሱ ለማቅረብ ይፈልግ ነበር ሥጋ ራሱ ደካማ ከመሆኑ የተነሣ የህግ ሥርዓትን በፍጹም ልያከናዉን አልቻለም ወደ ቅድስተ-ቅዱሳን የሚገቡ ልቀ-ካህናት የተባሉት እንኳን ለራሳቸዉ መስዋዕት ሳይዙ አይገቡም ነበር ብዙ የኩነኔ አገልግሎት ነበራቸዉ ገመድ በእግሮቻቸዉ ታስሮ ከሞተ ተጎትቶ ይወጣል እየተባለ የአበሳ መስዋዕት እያቀረቡ እንኳን ሰዎችን ፍጹም ሊያደርጉ አልቻሉም ሙሴኮ በአለቱ ሰንጣቃ ዉስጥ ሆኖ የእግዚአብሔርን ኅልዉና የተመለከተዉ ዛሬ ላይ አለቱ ክርስቶስ መሆኑን ነዉ የሚገልጸዉ፡፡ ሙሴ በአለቱ ስንጥቅ ውስት ባይደበቅ ኖሮ ይሞታል እግዚአብሔር አይቶ ማንም ልድን እና በሕይወት ልኖር አይችልም፡፡ ዛሬ ወደ ክርስቶስ የሚመጡት እንደዚሁ ከእግዝአብሔር ቁጣ ያመልጣሉ ስለዚህ ሕያዋን ሆነን ሳለን በክርስቶስ ኢየሱስ ምህረት ባለጠግነት ራሳችን ለእግዚአብሔር ምንግስት እንድናዘጋጅ እግዚአብሔር ወስኖ ልጁን ወደ አለም ልኮታል ‹‹የሚወደዉ ልጄ እርሱ ነዉ እርሱን ስሙት›› የሚል ድምጽ የመጣዉ ስለ ክርስቶስ ነዉ፡፡
@PETERMOBILE12
@PETERMOBILE12 2 года назад
የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
@user-oe4lh6zb9b
@user-oe4lh6zb9b 2 года назад
ይህን ትምህርት ደግመህ ስማ
@gelanagudeta3088
@gelanagudeta3088 2 года назад
አይ ዶክቶር ጌታ ኢየሱስ እንድህ ኣለ እሄን ከትልልቆች ሰውሬ ለእነዚ ለትንንሾች ስለገለጥክ ኣመሰግናለው ኣለ መጽሓፍን ኣለማያትህን ልንገርህ ኢየሱስ ልኮንነን እና ልፈርድብን ኣልመጣም እራስህ ዮሓ.3:16,ኢሳ.53:1ጀምሬ ኣንብብ የእኛን ኩነኔ ተሸከማነውኮ የምለው ልቦና ይስጥህ ሮሜ 8:34 አይንህ ስበራ ቦኃላ ስለምትፀፅትበት እባክህ ከቃሉ ውጪ ኣተስተምር
@ewketbelete3888
@ewketbelete3888 2 года назад
በደንብ ስማ
@user-fp2zy4yr5k
@user-fp2zy4yr5k 3 месяца назад
መምህር ጌታ ይቅር አይበልህ!በስጋ ነው የምታስተምረው!እኔ ሳልወለድ የሚያውቀኝ እ/ር ነው ።አንተ ያስተማርከኝ ትልቅ ከሆንኩ ነው።እኔ ስሬ ተወላጅ ነኝ ጴንጤዎችን መናፍቅ ብለሕ ትሰድባለሕ እኛም አንተን ሰምተን እንሳደባለን ።ለምን?መጽሀፍ ሲናገር ወደ አለም ሁሉ ሒዱ ወንጌልን ለፍጥረት ስበኩ ነዉ ።እኛ መቼ ነው የምንሰብከው?የሚሰብኩትን መስደብ ብቻ ለምን? ??
@bezachanel2516
@bezachanel2516 2 года назад
ዉድ መምህራችን በእድሜ በጤና ይጠብቆት ቃለህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲🤲
@getnetgerma1448
@getnetgerma1448 2 года назад
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህራችን ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ።
@israelejigu7006
@israelejigu7006 2 года назад
“እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤” - ሮሜ 8፥26 ይሄ ቃል ወንድሜ ቃሉ እራሱ ያብራራልሀል እ/ር አይኖችህን ያብራልህ ማንም ሰዉ ሌላዉ ይቅር የአባትና የልጅ ንግግር ሳይሆን ስለ ወገኑ ስለ ወንድሙ ስለ ሀገሩ ስለ ሰላም ደስታ ስለ ፍቅር ማንም በራሱ አይፀልይም ነገር ግን በዉስጣችን ያለዉ ያ መንፈስ በማይነገር መቃተት ይማልዳል ያፀልየናል ወደ ሙላቱ እንድንሄድ ክብሩን እንድናይ በፍቅሩ እንድንያዝ ያደርገናል ለዛም ነዉ.... “ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።” - ሐዋርያት 1፥8 መንፈስ ቅዱስን መቀበል እንዳለባቸዉ ነገራቸዉ
@negateklenetwon1013
@negateklenetwon1013 Год назад
አማላጅ ምትለው ቃል በጣም በጣም አግዛለች ምን ማለት ነው በሚለው ግን ዝም ነው የተባለው በዚህ በኩል ለመሄድ የኢየሱስ ክርስቶስ (የብሩኩ ልጅ እናም የባሕርይ አምላክ ) ን መለኮታዊነት ተቀብሎ ይህነን ክብር እና ሕርይ በቃላትና በትርጉም ብልጠት አውርዶት ከዕጆቹ ሥራዎች ጋራ ማስተካከል ስድብ ነው ጌታ በከሳሾቹ ፊት የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ሲል ሳለ ራሱን ከኃያሉ ፈጣሪ ጋራ እኩል አደረገ ብሎ ልብሱን ቀደደ ቀያፋ ፣ዛሬስ አምካክነቱን የተቀበልነውን ጌታ ከማን ጋር ነው ኢያስተካከልን ያለነው?
@derefer6509
@derefer6509 2 года назад
“አሁን ግን በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ መካከለኛ እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።” - ዕብራውያን 8፥6
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
ዕብራውያን 8:6 መካከለኛ እንጂ አማላጅ አይልም:: መካከለኛ የሚለውን ቃል አማላጅ ብለሽ ወይንም ብለህ አታንቢ:: ጼንጤዎች መፅሐፉ ውስጥ የራሳቸውን አስተሳስብ እየጨመራቹ አታንብ:
@itsraeyy
@itsraeyy Год назад
@@addisnet21 mekakelegna malet eko amalaj malet nw.. esti be orginal yetetsafewn greek eyut. Be english intercede yemil kal nw yetetekemew ya malet demo mekakelegna weys astaraki malet nw . Read with an open mind
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
@@itsraeyy ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁‍♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁‍♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦‍♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁‍♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁‍♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁‍♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁‍♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም:
@itsraeyy
@itsraeyy Год назад
@@addisnet21 i have seen.this exact thing over and over . Here is the answer The newtastament isnt written in Romans so using Romans culuture and definition to the scripture is a fallacy it doesn't apply. Paul used Greek and the exact word he used is ἐντυγχάνει meaning To chance upon, i.e., (by implication) confer with; by extension to entreat (in favor or against) Thats the exact definition of mamaled. If you deny this then you are denying the whole bible. Read it again with an open mind and i suggest you read or watch videos on how christ intercedes on our behalf. I'll pray for you to.find the truth
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
በደንብ እንብብ እሱኪ አሁን ከጠቀስከው ጥቅስ ዝቅ ብለህ አንብብ? መልሱ እዛው አለልህ እየዘለላቹ ስለምታነቡ ነው እውነተኛ እየሱስን ያላወቃችውት- ✅👉ማሰረጃ - እየሱስ ክርስቶስ ካህን ነው ግን የክህነቱን ስራ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ፈፅሟል አይደጋግምም ✅ህብራውያን-9:12 የዘላለም ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም:: 💁‍♂️✅ህብራውያን 9-25 ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም:: ✅ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም✅
@user-js3et4wj7g
@user-js3et4wj7g 2 года назад
አሜን መምህር ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን 👏👏👏
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
@@awebesmile316 ነገረህ እኮ የሦስቱን የአብ የወልድ ና የመንፈስ ቅዱስን ጥቅሶች
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
@@hanabogale286 yene ehit yetsafkutin mejemeriya anbibi
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
@@hanabogale286 memaled yetebalew Zebene endemilew "milja" sayhon betewat "early morning" malet new; yene ehit biblishin awtitesh anbibi Egzr yiredashal
@hanabogale286
@hanabogale286 2 года назад
@@awebesmile316ግዕዝ ብታውቅ እንዲህ አትመልስም ነበር
@yabsradegne4469
@yabsradegne4469 2 года назад
ወንድሜ እግዚአብሔር ይርዳህ ከ20 አመት በላይ አውቅሀለሁ ።ግን ከተጻፈው አትለፍ የሚል ቃል አለ 100%ኢየሱስ ለሰው ሁሉ ይማልዳል ።።
@lijeliashm2019
@lijeliashm2019 2 года назад
ኦርቶዶክሳውያን እኮ የእግዚአብሔር እስትንፋስ የሆነውን ቃል መፅሐፍ ቀዱስንም ተሳስቷል ለማለት የማትመለሱ ሕዝባችንን አገራችንንም መቀመቅ የከተታችሁ የአርዮስ ልጆች ናችሁ። ፍርዱ ቀርቧል።
@trngotrngo669
@trngotrngo669 2 года назад
መምህር ቃለህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛሎት።የልባቸውን ብረሀንይክፈትላቸው ልብካላየ አይን አያይም።እኛንም በተዋህዶ ያፅናን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@tsigeredatewodros3437
@tsigeredatewodros3437 2 года назад
የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይድረሰዉ መምህር እርሶንም ቃለህይወት ያሰማልን
@yosefaemayehu2935
@yosefaemayehu2935 2 года назад
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12 “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12 “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12 “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12
@israelejigu7006
@israelejigu7006 2 года назад
“ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው።” - ኢሳይያስ 59፥16 ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሀጢአት በደል ወደ ምድር መጣ ሰዉ ሆነ ስጋን ለበሰ የእኛን ሀጢአት ይዞ በመስቀል ሞተ ደሙን አፈሰሰ “በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።” - ዮሐንስ 3፥36 “ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
@samsafegacho4956
@samsafegacho4956 2 года назад
ቃለ-ህይወት ያሰማልን አባታችን አመሰግናለሁ!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@DAVIDFC1234
@DAVIDFC1234 2 года назад
ይህንስ በደንብ ደጋግመን መስማት አለብን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
@adamtadesse9239
@adamtadesse9239 Год назад
ጅሎ ጅላጅሎ ጅልናፎ
@netsanetmulatuweldargay3948
ማርያም ማማለድ ብትችል አምላክ ሰዉ ሆኖ መወለድ ባላስፈለገዉ ነበር ዋሽተህ የምትበላዉ እንጀራ ይቅርብህ ንሰሃ ገባ
@fategere2926
@fategere2926 Год назад
ማእርግህና የምታስተምረው ትምህርት በፍጹም ኣይገናኝም፡ ብዙ ግዜ ሰምቼሃልሁ ግን ኣንድም ቀን ትክክለኛ የእ/ር ስታስተምር ኣልሰማሁም፡ ባንተ ላይ የማየው እልሀኝነትና የእውነት ቃል ማጣመም ብቻ ነው፡ እኔ የምመክርህ ራስህን ለመንፈስ ቅፉስ ኣስገዛ ምክንያቱ ወደ እውነት ሁሉ የሚመራው መንፈስ ቅዱስ ብቻ ስለሆነ፡ መናፍቅ ስትል ሁሌ እሰማሃልሁ ግን ደግሞ መናፍቅነት ያለው ኣንተ ነህ፡ እ/ር ይርዳህ፡
@chuchumike3286
@chuchumike3286 2 года назад
አባታችን እንኮን በስላም መጡልን እመቤቴ ሁሌም ትቅደምሎት አሜን አሜን አባታችን👏🏽
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@melesetekle3574
@melesetekle3574 2 года назад
“Since the day that your fathers came out of the land of Egypt to this day, I have sent to you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them.” - Jeremiah 7:25 (WEB) "አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየቀኑ በማለዳ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬላችኋለሁ። - ኤርምያስ 7:25
@drtebejederikela6152
@drtebejederikela6152 2 года назад
yes mele;broye,as it is the orthodox religious teachers had changed the holly bible in the year2000, and the aim of the changing was to deny the intercession of christ. so they changed this verse because they understood as if it was talking about intercession, EVEN THOSE SELECTED LITRATES NEVER READ THE ENGLISH BIBLE OR THE GREEK AND HEBREW.
@habtamudemissie9747
@habtamudemissie9747 2 года назад
እድሜ ይስጥልን መምህር
@yordanosatklit6046
@yordanosatklit6046 Год назад
Memihirachin tsegawun yabzaln yeageligllot zemeniwon yibark DINGIL MARIYAAM atileyiwot
@Eminet369
@Eminet369 2 года назад
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን እንኳን ደህና መጡ መምህር ብዙ ትምህርት እያገኘንበት ነው ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን መምህር አብርሃን አትለየዎት አሜን አሜን አሜን ለኛም የምንሰማውን በልባችን ይፃፍልን አሜን አሜን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 года назад
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@getnetgerma1448
@getnetgerma1448 2 года назад
ቃለ ህይወት ያሠማልን
@Birukteck
@Birukteck 11 месяцев назад
ወደ ሮሜ ሰዎች 8 + 38፣ 39 ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።
@-dagidag6184
@-dagidag6184 11 месяцев назад
መፅሀፍ ቅዱስ እንዲመችህ አድርገህ አጣመህ የምትተረጉመው ተራ መፅሀፍ አይደለም...ሲጀመር አንተ እንደምትለው ቢሆን እንኳን "ኮነነ" ማለት "ፈረደ" የሆነው የትኛው መዝገበ ቃል ላይ ነው ?....እውነቱን እያወቅህ የምታሳስት ሰው ነህ.
@fevenygetaliji
@fevenygetaliji 8 месяцев назад
Romans 8 አማ - ሮሜ 34: የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ከሞት የተነሳ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞ ሰለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው አለቀ ደቀቀ ምንም ማደግ አይቻልም ዘቤ ።ያልሄዳው ለአንተ ነው እንጅ ለወንጌል አማኞቹ በጣም ይሄዴልናል።❤❤❤❤❤❤
@negusscahaile4197
@negusscahaile4197 2 года назад
መምህር በዕውነት እሎታለሁ ብዙ የማላውቃቸውን ነገሮች እንዳውቅ አድርገውኛል። የባለፉትን በአራትክፍል የቀረቡትን ጨምሮ ለጠያቂዎች የሰጡዋቸውን መልሶች ካዳመጥኩ በኋላ ልክ ሱስ እንደያዘው ሰው ቀጣዮቹን ትምህርቶች ለመስማት እናፍቃለሁ። እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጥልን።ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
@HABESHAinfo-ql4dy
@HABESHAinfo-ql4dy 2 года назад
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። - ዕብራውያን 7፥25
@ellenibayleyegn5801
@ellenibayleyegn5801 Год назад
ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡ መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
💁‍♂️ስለ እነማ? ስለ እነሱ ✅የመንፈስ ቅዱስ ቃል የሚጋጭ አይደለምና ፡ እንግዲህ አንድ ጊዜ ብቻ መስዋእት የሚያቀርብ ከሆነ የዘወትር ማማለድ ከወዴት ነው? በአንድ ጊዜ ራሱን የመሰዋት አገልግሎት ስለኅዝቡ ሁሉ ሃጢያት መቆሙ ከበቃ ለዘወትር መቆሙ እንዴት ይስማማል? እንግዲህስ እንደቀደሙት ካህናት ለዘወትር ሊያማልድ ከቆመስ ከአይሁድ ካህናት ምን ብልጫ ሊኖረው ይቻላል? ✅አንድ ጊዜ የሰዋው መስዋእትስ ሃያል ሆኖ ለሁሉ ለዘላለም ካልበቃ የመስዋእቱ ፍፁምነት እንደምን ሊታወጅ ይገባል? ✅ነገር ግን ተወዳጅ ጳውሎስ "ስለእነሱም ሊያማልድ ዘወትር" ማለቱ ክርስቶስን እንደአይሁድ ካህናት የአንድ ጊዜ አገልግሎቱ ፍፁም አለመሆኑን ሊመሰክር አይደለም ፡ የክርስቶስ አገልግሎት ፍፁም ነውና ፡ ይልቅስ ቀጠል አድርጎ "ፈፅሞ ሊያድናቸው ይችላል" በማለቱ “አዳኝ” ሲያደርገው እናያለን እንጂ ፤ ወደእግዚአብሄር የሚመጡትን በእግዚአብሄር ፊት ይጮህላቸዋል ሳይል ያድናቸዋል ብሏልና ከሌዋውያን ክህነት እጅግ ሻል ያለ ካህን እንደሆነ ያሳየናል ፡ እነርሱ ስለምህረት ይጮሃሉና ክርስቶስ ግን ፈፅሞ ያድናቸዋል
@muluemebetwoube6494
@muluemebetwoube6494 Год назад
Yemaledal Ena yamaledal "opposit "qale nachew
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew 4 месяца назад
@@addisnet21ቃለ ህይወት ያሰማልን
@AyfokruChalnew
@AyfokruChalnew 23 дня назад
ቃለ ህይወት ያሰማልን
@mebtuabebe8428
@mebtuabebe8428 Год назад
መምህር ዘበነ ሆይ፦ እነሆ አንድ ጴንጤ፥ መናፍቅ የተባለ ሰው፦ እኔ የዳንኩት፥ የጸደቅኩት እና የዘላለምን ህይወት ያገኘሁት የሚከተለውን አምኜና ፈጽሜ ነው እያለ ቢናገር በእውነት ይህ ሰው አልዳነ ይሆን፦ 1. የእርሱ ወደሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም። ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ስልጣንን ሰጣቸው። እነሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለደለዱም። ዮሐ 1፥12-13። በዚህ ቃል መሰረት ጌታን ተቀበልኩ፤ በስሙ አመንኩ። 2. በአፍህም በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው። ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ በአፍህ ብትመሰክር፥ እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳነሳው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና፤ በአፉም መስክሮ ይድናልና። ሮሜ 10፥8-10። ስለዚህ እኔም በልቤ እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሙታን እንዳነሳው አመንኩ፤ ኢየሱስ ጌታ ነው ብዬ ዘወትር እየመሰከርኩ ነኝ። 3. ነገር ግን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ህይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፏል። ዮሐ 20፥31። ስለዚህ እኔም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እርሱ ክርስቶስ ነው ብዬ አመንኩ። 4. ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግስት ሊገባ አይችልም። ዮሐ 3፥5። ስለዚህ እኔም ተጠመኩ፥ መንፈስ ቅዱስ ተሞላሁ። እንግዲህ ከላይ የተገለጸው ለመዳን በቂ ካይደለ እንደ ጥሩ መካሪ ለመዳን ምን ማድረግ እንዳለበት ምክርህን ጻፍልን። እያንዳንዱን ማድረግ የሚገባውን ከመጽሐፍ ቅዱስ እየጠቀስክ "ትድን ዘንድ እንዲህ አድርግ ተብሎ ተጽፏልና እንዲህ አድርግ" ብለህ ጻፍልን። በምትነግረን መንገድ የዳኑትንም ከመጽሐፍ ቅዱስ ጠቅሰህ አስረዳ። ንገረን ለመዳን ምን ማድረግ እንደሚገባ።
@zo-ma6557
@zo-ma6557 2 года назад
1ኛ ዮሐንስ 2 1፤ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️ ✅📖መፅሐፍ ቅድሱ መካከለኛ የሚለውን ቃል ለዳኛም ለፈራጅም ይጠቀምበታል:: ✅📖እዬብ( 9:33) አንብብ-32፤ እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለምእጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር (ዳኛበመካከላችን) ምነው በተገኘ! ✅🟦አንብ ወንድሜ ✅ሌላው ሮሜ 8:34 የራሳቹ ፓስተር ስለምልጃ እንደማያወራ አስተምሮል ለ2ደቂቃ ብቻ ስሙት ru-vid.com/video/%D0%B2%D0%B8%D0%B4%D0%B5%D0%BE-TzxVvtvSAyY.html
@helmegnawutube2156
@helmegnawutube2156 2 года назад
እግዚአብሔር ደስስስስስ ይበለው🙏🙏🙏🙏 ዲያብሎስ/ሴይጣን ይፈር መድረሻ ይጣ!!!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 года назад
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@user-pd6ez3zc2m
@user-pd6ez3zc2m 2 года назад
በእውነት መምህራችን "ነውራቸውን ጌጣቸው ላደረገት "በእውቀት በፍፁም ጨዋነት" ነውራቸውን ስለሚገልጡባቸው እየተግለበለቡ በአጋንንት አሰራር እየተንዘፈዘፉ ህዝቡን ወጨለማው የሚያግዙ ለምን እንደሚጠሉዎ ያሳየ የህይወት ትምህርት ነው ሰይጣን ባይጠላዎ ነው የሚገርመኝ ሲያጋልጡት እየጮኸ ይወጣል ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ለአጋንንት አሰራር አትመችም ተቃጠልኩ ነው የምታስብለው ያው እየጮኸ እየለፈለፈ ይወጣል በርቱልን መመምህራችን በነውራቸው የሚያጌጡትን እንዲህ በአደባባይ ነውራቸውን ይግለጡልን
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Год назад
በጣም ጥሩ ገለጻ ነዉ ግእዙ በማያሻማ መልኩ አስቀምጦታል ሮሜ 8፣34 "ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲአነ" በ እግዚአብሔር ቀኝ ያለው ስለኛ ይዋቀሳል ይከራከራል ይላል ከማን ጋር ቢሉ ከ አብ ጋር አይደለም ነገርግን ከሚከሱን ከሚከራከሩን ጋር ክርክራችንን ይከራከራል ዳዊት በ መዝ 43፣1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤ ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ ይላል እንዲሁም በ ኢሳያስ 50 :8 የሚያጸድቀኝ ቅርብ ነው፤ ከእኔስ ጋር የሚከራከር ማን ነው? በአንድነት እንቁም፤ የሚከራከረኝ ማን ነው? ወደ እኔ ይቅረብ።ይላል እግዚአብሔር ከተከራከረልን ደሞ አፀደቀን ማለት ነው የሚያፀድቅም የሚኮንንም እሱ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ማን ይቃወመናል።
@user-jx3sq1zp6u
@user-jx3sq1zp6u 2 года назад
አባታችን መምህራችን እግዚአብሔር በእድሜና በጸጋ ያኑርልን ለኔምለበቤተሰቦች ልጆቼ በጸሎትዎ አስቡኝን አሜን 🙏🙏🙏
@Beletikachew
@Beletikachew 2 года назад
መምህር ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ ስለ ሮሜ 8፡34 ሌሎች ሲጠይቁን መልስ እንድንሰጥ ሳይሆን እነርሱ ስለጠየቁን ሳይሆን ስለ ቃሉ ምንነት ስለ ሮሜ 8፡34 እብ 7፡25 በደንብ ግልፅ የሆነ የቤተ ክርስቲያን አስተምሮ ትምህርት በቀጣይ ብትሰጠን ደስ ይለናል ለብዙዎች እንድናደርስ ብዙዎችን እንድንታደግ ያግዘናል ። እናመሰግናለን
@berhanedebella8154
@berhanedebella8154 Год назад
እግዚሐብሔ ደስ ይበለው
@roserosephone
@roserosephone 9 месяцев назад
❤❤❤ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ይባርካችሁ ። መረዳት እግዚአብሔር ነው ለነገርሁሉ ማስተዋል ይስጠን። አው ዘ.ፍ11፥7...እንረዳለን።❤🌏⚖️✍️✍️✍️
@jessijessi3628
@jessijessi3628 2 года назад
እግዚአብሔር ደስ ይበለው እግዚአብሔር የበለው ዳብሎስ ይቀጥል
@addisalemayele7976
@addisalemayele7976 2 года назад
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
@meserettemesgen333
@meserettemesgen333 2 года назад
አየስስ አብ መሆን ታምናለሕወይ
@swswit4132
@swswit4132 2 года назад
መህምሬ በእውነት ቃለወት ያሳማልን
@semumekonnen7949
@semumekonnen7949 Год назад
ቃሉ እኮ የሚለው ያጸደቀን እግዚአብሔርም ሆነ ስለ እኛ ሞቶ የተነሳው ክርስቶስ እርሱም አይኮን ነንም ነው የሚለው።
@kumnegerliben4518
@kumnegerliben4518 2 года назад
ጥሩ እረዕስ ነው ነው የአንድ እህቴ ባል በጣም በሀይማኖቱ ጠንካራ የነበረ ሰው ወደምንፈቅና ተቀየረ እና ማሪያም ታማልዳለች የሚል ካሳያችሁኝ ይላል እባክዎን አግዙን
@amanuelhaile9898
@amanuelhaile9898 2 года назад
Matthew 10 (አማ) - ማቴዎስ 41: ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ጳውሎስ ሐዋርያ አይደለም ብለህ ንገራቸው
@eyuhailu3938
@eyuhailu3938 2 года назад
ስው አማላጂ መሆን ከተቻለ ክርስቶስ ክብሩን ጥሎ ያንን ሁሉ መከራን መቀበልና የመስቀል ሞት መሞት ለምን አስፍለገ? በአጭሩ አትችልም አልተፃፍም ስው ከሞተ ቦሃለ አዳች አይችልም
@tsigeweyniarefaine7952
@tsigeweyniarefaine7952 2 года назад
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የማቱሳላ እድሜ ይስጥልን መምህራችን ልዩ የሆነ ትመህርት ድንቅ
@joh9711
@joh9711 2 года назад
እረጂም እድሜ ዉድ መምህራቺን
@HANANHANAN-np1hg
@HANANHANAN-np1hg 2 года назад
በጣም ጥኦም ትምህርት አባቴ እደሜ ጤና ይስጥልኝ እግዚአብሔር አምላክ በእውንት ትምረታችው በጣም ነው ይሚገባኝ 🥰🥰🥰🥰
@eyuhailu3938
@eyuhailu3938 2 года назад
ኢየሱስ ስለ እኛ መፅሃፍ ቅድስ እንደምናገረው ይማልዳል🔺 የሉቃስ ወንጌል 22:31-32 , 🔺ይዕብራውይን መልእክት 7:25 🔺ት.ኢሳያስ53:12 ዩሐንስ ወንጌል 16:26 እንደኛ ጢሞቲዎስ 2:5 አንደኛ ዩሐንስ 2:1 ይሄ ብቻ አይደለም በጣም ብዙ ማስረጃዋች አሉ እሱ አማላጃችን እንደሆነ በራሳችን ቋንቋ እያነበብን ከመሳት እግዚአብሔር ይጠብቀን
@addisnet21
@addisnet21 Год назад
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️ ✅📖መፅሐፍ ቅድሱ መካከለኛ የሚለውን ቃል ለዳኛም ለፈራጅም ይጠቀምበታል:: ✅📖እዬብ( 9:33) አንብብ-32፤ እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለምእጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር ዳኛበመካከላችን ምነው በተገኘ! ✅🟦አንብ ወንድሜ ✅ሌላው ሮሜ 8:34 የራሳቹ ፓስተር ስለምልጃ እንደማያወራ አስተምሮል ለ2ደቂቃ ብቻ ስሙት ru-vid.com/video/%D0%B2%D0%B8%D0%B4%D0%B5%D0%BE-TzxVvtvSAyY.html
Далее
Я нашел кто меня пранкует!
00:51
I Built 100 Homes And Gave Them Away!
09:36
Просмотров 51 млн
ኢየሱስ ፈራጅ ወይስ አማላጅ?
1:22:31
Просмотров 4,8 тыс.
Я нашел кто меня пранкует!
00:51