በዊንፔግ ካናዳ የምትገኘው የደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን በስደት የሚገኙ ወገኖቻችን ወደ ካናዳ ለማምጣት የምታደርገው አስደናቂና አርአያ የሚሆን ምግባር !!
ቆሞስ አባ ፍቅረ ስላሴ ፀጋው በዊንፔግ ካናዳ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያ ዋና አስተዳዳሪ
በዚህ ዝግጅት ላይ ቤተክርስቲያ በስፖንሰር በስደት የወደቁ ወገኖቻችንን የረዳችበትን መንገድ እና አሰራሩን ያካፍሉናል ።
13 июн 2022