እግዚአብሔር ረድቶን የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት፣ ነፍሳትን ለክርቶስ ለመናጠቅ፣ ትውልድን ለጌታ ደቀመዝሙር ለማድረግ በአዲስ አበባ ሶስተኛ አጥቢያችንን በቦሌ ቡልቡላ ተክለናል። የመክፈቻ ኮንፍረንሳችን በክብር ተጠናቋል። በነገር ሁሉ የረዳንን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን። ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያንሰኔ 2016 ዓ/ም / June, 2024
17 июн 2024