#FBC, #fana_news, #ፋና_ዜና
ጋይንት ላይ 3 የቤተሰብ አባላትን በግፍ የገደለበት እና ቤታቸውን የዘረፈበትን ሁኔታ ደግሞ እናንሳ።
ዘመድ ጥየቃ የወጡ አራት የቤተሰብ አባላት ወደ መንደራቸው ሲመለሱ የአሸባሪው ቡድን ከያዛቸው እና ተማርካችኋል ካላቸው በኋላ አሰልፎ ሶስቱን ሲረሽን አንደኛው ብቻ በተአምር አምልጧል።
አዎ እነርሱን የገደለው እሄው ቡድን ቤታቸውንም ሙልጭ አድርጎ ዘርፏል።
25 авг 2021