በጉለሌ ጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በየሳምንቱ ሐሙስ ከ 11፡30 ጀምሮ የሚሰጥ ትምህርት ነው
ይኸውም ጉባኤ ሐዲስ ኪዳን ሲሆን የማቴዎስ ወንጌል ከመጀመሪያው ጀምሮ መከታተል ለሚፈልጉ በ ነቅዐጥበብ ሚዲያ ሙሉ ትምህርቱ ይጫናል
ለወዳጅ ዘመዶችዎ Share በማድረግ ትምህርቱን ለኦርቶዶክሳውያን እንድታደርሱ በትሕትና እጠይቃለሁ !
እግዚአብሔር ሀገራችንን ቤተ ክርስቲያናችንን ከክፉ ሁሉ ይጠብቅልን!
30 мар 2023