-----------------📌
ኢየሱስ ሁለት ባህሪ ያለው አንድ አካል ሲሆን እኛ ሰውነቱን ፍጡር ስንል ይህ ንግግራችን የሰውነቱ ባለቤት የሆነውን መለኮትን ይነካል።
ስለዚህ ለምንናገረው ንግግር በጣም ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል።
መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል:-
👇👇👇👇
"ምስጢር የሆነው ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ነው፤ የተገለጠው ግን የዚህን ሕግ ቃል ሁሉ እንከተል ዘንድ ለዘላለም የእኛና የልጆቻችን ነው።”
- ዘዳግም 29፥29
የእግዚአብሔር ፀጋ ከእናንተ ጋር ይሁን🙏
---------------------------
15 май 2024