ሰኔ 2/2016 ዓ/ም የእሁድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም በሳርቤት የምትገኘውን የዘጸአት እናት ቤተክርስቲያን በዋናነት የሚመሩ አገልጋዮችን በእግዚአብሔርና በጉባኤው ፊት በመፀለይ ለዚህ አገልግሎት ለይተናቸዋል። እግዚአብሔር እንደተናገረን ወደ አዲስ ምዕራፍና ወደ አዲስ አድማስ እየተሻገርን እንገኛለን። ከዚህ የሚበልጥ ትልቅ ስራ ከፊታችን አለ። ስለሁሉ እግዚአብሔር ይመስገን!🙏
Mother Church Pastoral Leadership Team Consecration / June 19, 2024
9 июн 2024