በአደጉ ሃገራት ገዳይነቱ ታሪክ የሆነው የህፃናት ካንሰር ዛሬም ኢትዮጵያ ውስጥ ገዳይ መሆኑን ቀጥሉዋል ለምን ?
ካናዳ ውስጥ የካንሰር ምልክቱ የታየባት ህፃን በ30 ደቂቃ በሄልኮፕተር ወደ ሆስቲታሉ ተወስዳ ህክምና ሲጀመርላት
ኢትዮጵያ ውስጥ ተመሳሳይ ካንሰር የተያዘ ህፃን በአንድ ወሩ እናቱ ወደ ህክምና ወስዳው ዶክተሮች ጠብታ እየሰጡ ሲያመላልሱት ቆይተው ካንሰሩ አይኑን አልፎ በሰውነቱ ላይ ተሰራጭቶ ትክክለኛ ህክምና ወደ ሚሰጠው ስፍራ እስኪመሩ 6 ወር ይፈጅባቸዋል …
የኢትዮያዊያን ህፃናት ህይወት እየቀጠፈ ያለው የህፃናት ካንሰር የህክምና መመሪያ እጦትና የተጠያቂነት ( guideline and responsibility ) አለመኖር ነው
5 июн 2024