ኒውማ ኢትዮጲያ የበጎአድራጎት ድርጅት ይባላል። ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት የተመሰረተበት አላማ ኑሮአቸዉን በጎዳና ላይ ያደረጉ ወጣቶች ከገቡበት የሱስ ህይወት ለማውጣት ወይም ለመመለስ በህክምና ባለሙያወች በመታገዝ በተዘጋጀላቸው የማገገሚያ ማእከል በመግባት ተገቢዉን የህክምና አገልግሎት ካገኙ በኋላ ወጣቶቹ ከሱስ ሲያገግሙ ቤት በመከራየት እና ስራ የሚጀምሩበትን መንገድ በማመቻቸት የተማረ እና ከሱስ የጸዳ ማህበረሰብን በመፍጠር የበኩሉን አስተዋጾ እየተወጣ ይገኛል ስለሽም በኒውማ ኢትዮጲያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዉስጥ ከአመት በፊት በሱስ ምክንያት የገባ ሲሆን አሁን ላይ አገግሞ በጥሩ ጤንነት ላይ የሚገኝ ሲሆን አሁን ላይ በድርጅቱ ዉስጥ ተቀጥሮ እየሰራ ይገኛል!
It is called Newma Ethiopia charity organization. The purpose of this charitable organization is to help young people living on the streets to get out of or return to the life of addiction they have entered into a rehabilitation center with the help of medical professionals. He joined Newma Ethiopia charity organization a year ago due to addiction and now he has recovered and is in good health and is currently working in the organization.
chapters
00:00 Introduction
02:00 002
08:23 he bought a gun
14:30 khat
21:15 money found
27:00 resurrection
28 апр 2024